Back to Search

Grow in all things

AUTHOR Tilahun, Ermias
PUBLISHER Ermias Woldeyesus (11/28/2013)
PRODUCT TYPE Paperback (Paperback)

Description

ማደግ አንድ ነገር ሲሆን "በነገር ሁሉ ማደግ" ደግሞ እጅግ አስፈላጊ ጉዳይ ነው እድገታችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ ያለ ወይም ሚዛኑን ያልጠበቀ መሆን የለበትም መጽሐፍ ቅዱስ በነገር ሁሉ ማደግ እንዳለብን ብቻ ሳይሆን በነገር ሁሉ ልናድግ የምንችልበትንም መንገድ ያሳየናል ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን "ይህን አስብ" ይለናል ይህም የምናድገው ወደምናስበው ነገር ወይም የምናስበው ነገር የምናድግበትን ሁኔታና ፍጥነት ይወስነዋል ማለት ነው በእድገታችን ላይ አስተሳሰባችን ትልቅ አስተዋኦ አለው የምናስበውን ሳንለውጥና ሳናስተካክል ልናድግበት የማንችልበት አቅጣጫ አለ የምናስበው ነገር የምናድግበትን አቅጣጫ ሊያፋጥነው፣ ሊጎትተው ወይም ሊያስቆመው ይችላል መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት ማሰብም ሆነ ምን ማሰብ እንዳለብን ያሳየናል ከዚህም በተጨማሪ ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን "ይህን አዘውትር" ይለናል የምናስበው ነገር ብቻ ሳይሆን የምናዘወትረው ነገር (habit) ነው የሚያሳድገን በሌላ አባባል አዘውትረን ወደምናስበው ነገር ነው የምናድገው የእግዚአብሔር ቃል የሆነው መጽሐፍ ቅዱስ የሚነግረን ቃል መጥቶ የሚሄድ፣ ብልጭ ብሎ ድርግም የሚል ሳይሆን አዘውትረን ልናስበው የሚገባንን ቃል ነው ሰው የሚያዘወትረውን ነገር ነው የሚሆነው አንዳንድ ጊዜ ለእድገታችን እንቅፋት የሚሆነው የምናስበው ነገር ሲሆን፣ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ለእድገታችን እንቅፋት የሚሆነው የምናዘወትረው ነገር ነው ለማደግ የምንፈልግ ሰዎች ከሆንን የምናስባቸውና የምናዘወትራቸው ነገሮች ትኩረታችንን ይሻሉ በዚህ መጽሃፍ ልናድግባቸው የምንችላቸው ሃሳቦች እለታዊ በሆኑ ልምምዶች ማለትም ልናዘወትራቸው በምንችላቸው መልኩ ተዘጋጅተው ቀርበዋል

ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን ማሰብ የሚገባንን እንድናስብና ማዘውተር የሚገባንን እንድናዘወትር ብቻ ሳይሆን ወዴት ማደግ እንዳለብንም ተነ0

Show More
Product Format
Product Details
ISBN-13: 9781087940687
ISBN-10: 1087940680
Binding: Paperback or Softback (Trade Paperback (Us))
Content Language: Amharic
More Product Details
Page Count: 140
Carton Quantity: 56
Product Dimensions: 5.00 x 0.30 x 8.00 inches
Weight: 0.32 pound(s)
Country of Origin: US
Subject Information
BISAC Categories
Religion | Christian Living - Professional Growth
Descriptions, Reviews, Etc.
publisher marketing

ማደግ አንድ ነገር ሲሆን "በነገር ሁሉ ማደግ" ደግሞ እጅግ አስፈላጊ ጉዳይ ነው እድገታችን በአንድ አቅጣጫ ብቻ ያለ ወይም ሚዛኑን ያልጠበቀ መሆን የለበትም መጽሐፍ ቅዱስ በነገር ሁሉ ማደግ እንዳለብን ብቻ ሳይሆን በነገር ሁሉ ልናድግ የምንችልበትንም መንገድ ያሳየናል ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን "ይህን አስብ" ይለናል ይህም የምናድገው ወደምናስበው ነገር ወይም የምናስበው ነገር የምናድግበትን ሁኔታና ፍጥነት ይወስነዋል ማለት ነው በእድገታችን ላይ አስተሳሰባችን ትልቅ አስተዋኦ አለው የምናስበውን ሳንለውጥና ሳናስተካክል ልናድግበት የማንችልበት አቅጣጫ አለ የምናስበው ነገር የምናድግበትን አቅጣጫ ሊያፋጥነው፣ ሊጎትተው ወይም ሊያስቆመው ይችላል መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት ማሰብም ሆነ ምን ማሰብ እንዳለብን ያሳየናል ከዚህም በተጨማሪ ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን "ይህን አዘውትር" ይለናል የምናስበው ነገር ብቻ ሳይሆን የምናዘወትረው ነገር (habit) ነው የሚያሳድገን በሌላ አባባል አዘውትረን ወደምናስበው ነገር ነው የምናድገው የእግዚአብሔር ቃል የሆነው መጽሐፍ ቅዱስ የሚነግረን ቃል መጥቶ የሚሄድ፣ ብልጭ ብሎ ድርግም የሚል ሳይሆን አዘውትረን ልናስበው የሚገባንን ቃል ነው ሰው የሚያዘወትረውን ነገር ነው የሚሆነው አንዳንድ ጊዜ ለእድገታችን እንቅፋት የሚሆነው የምናስበው ነገር ሲሆን፣ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ለእድገታችን እንቅፋት የሚሆነው የምናዘወትረው ነገር ነው ለማደግ የምንፈልግ ሰዎች ከሆንን የምናስባቸውና የምናዘወትራቸው ነገሮች ትኩረታችንን ይሻሉ በዚህ መጽሃፍ ልናድግባቸው የምንችላቸው ሃሳቦች እለታዊ በሆኑ ልምምዶች ማለትም ልናዘወትራቸው በምንችላቸው መልኩ ተዘጋጅተው ቀርበዋል

ማደጋችን በነገር ሁሉ እንዲሆን ማሰብ የሚገባንን እንድናስብና ማዘውተር የሚገባንን እንድናዘወትር ብቻ ሳይሆን ወዴት ማደግ እንዳለብንም ተነ0

Show More
List Price $5.99
Your Price  $5.93
Paperback