???? ????? (????): ???? ???
| AUTHOR | Yigzaw, Aba Hailemichael |
| PUBLISHER | Lulu.com (11/13/2022) |
| PRODUCT TYPE | Paperback (Paperback) |
Description
አይሁድ ጌታችንን በምሴተ ሐሙስ ሦስት ሰዓት አሳልፈው ይዘዉታል፤ በዘጠኙ ሰዓት ሁሉ መከራ ሲቀበል አድሯል፤ ከመዓልቱ ዘጠኝ ሲደመር ዐሥራ ስምንት ይሆናል፤ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሠ መቃብር ያደረውን ጨምሮ ሃያ አንድ ይሆናል። መዓልቱንና ሌሊቱን ትቶ ከሞተ በኋላ በመስቀል የቆየው ሁለት ሰዓት፣ ወደመቃብር የወረደበትን አንድ ሰዓት ቆጥሮ ሃያ አንድ ይሆናል። ቦ በሰባቱ ጊዜያት ቊጥር ነው፤ የዐርብ ሰባት፣ የቅዳሜ ሰባት ዐሥራ አራት ይሆናል፤ እሑድ በሠርክ ታይቷቸዋል፤ ሲደመር ሃያ አንድ ይሆናል፤ በዚህ ሁሉ ጊዜ መከራ ተቀብሎ ክሶልናልና ስለዚህ ነው ይሏል።
Show More
Product Format
Product Details
ISBN-13:
9781387481743
ISBN-10:
1387481746
Binding:
Paperback or Softback (Trade Paperback (Us))
Content Language:
Amharic
More Product Details
Page Count:
300
Carton Quantity:
24
Product Dimensions:
6.00 x 0.67 x 9.00 inches
Weight:
0.97 pound(s)
Country of Origin:
US
Subject Information
BISAC Categories
Religion | Christianity - Orthodox
Descriptions, Reviews, Etc.
publisher marketing
አይሁድ ጌታችንን በምሴተ ሐሙስ ሦስት ሰዓት አሳልፈው ይዘዉታል፤ በዘጠኙ ሰዓት ሁሉ መከራ ሲቀበል አድሯል፤ ከመዓልቱ ዘጠኝ ሲደመር ዐሥራ ስምንት ይሆናል፤ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሠ መቃብር ያደረውን ጨምሮ ሃያ አንድ ይሆናል። መዓልቱንና ሌሊቱን ትቶ ከሞተ በኋላ በመስቀል የቆየው ሁለት ሰዓት፣ ወደመቃብር የወረደበትን አንድ ሰዓት ቆጥሮ ሃያ አንድ ይሆናል። ቦ በሰባቱ ጊዜያት ቊጥር ነው፤ የዐርብ ሰባት፣ የቅዳሜ ሰባት ዐሥራ አራት ይሆናል፤ እሑድ በሠርክ ታይቷቸዋል፤ ሲደመር ሃያ አንድ ይሆናል፤ በዚህ ሁሉ ጊዜ መከራ ተቀብሎ ክሶልናልና ስለዚህ ነው ይሏል።
Show More
List Price $40.24
Your Price
$38.23
